HCTE
Tue, 03/12/2024 - 13:43
Image

የሀዋሳ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ( Hawassa College of Teacher Education - HCTE ) ሰራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ ቦንድ ገዙ (30/05/2016 ዓ/ም)።
የኮሌጅ ማኔጅመንት እና አካዳሚክ ኮሚሽን አባላት ከሀገራዊ ፕሮጀክቶች ጎን መቆማቸውን ለማረጋገጥ ነው የህዳሴ ቦንድ ግዥ የፈጸሙት። አባላቱ የ55,000.00 ብር ቦንድ መግዛታቸው ተረጋግጧል።
መላው የኮሌጃችን ማህበረሰብ ከዚህ በፊት 3 ጊዜ የህዳሴ ቦንድ መግዛታቸው ይታወሳል።