Skip to main content

 

 

slide

                                 

የቋንቋ ዘርፍ

የቋንቋ ዘርፍ፣ በሀዋሳ የመምህራን ትምህርት ኮሌጅ ውስጥ በመደበኛና የስራ ላይ ስልጠና የሚሰጥ ነው። ሲዳሙ አፎ፣ አማርኛ እና እንግሊዝኛ የሚባሉ ሶስት የትምህርት ክፍሎችን በስሩ አቅፎ የያዘ ሲሆን እያንዳንዱ ክፍልም የየራሱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ ኮርሶችና የተለያዩ ተግባራት አሉት። የሲዳሙ አፎ ትምህርት ክፍል በስሩ የሲዳማ ባህል ጥናት ማዕከልን፣ የድራማና ስነ ጽሁፍ ክበቦችን ይዟል፡፡አማርኛ ትምህርት ክፍልም የድራማና ስነ ጽሁፍ ክበቦችን ይዟል፡፡እንግሊዘኛ ትምህርት ክፍል ደግሞ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ማዕከል (ኤሊክ) እና የድራማና ስነ ጽሁፍ ክበቦችን ይዟል፡፡  የትምህርት ዘርፉ መሪ ቃል ‹‹ለማህበረሰባችን ብቁና ውጤታማ የቋንቋ መምህራንን ማፍራትና ጥራት ያለው ትምህርት በመስጠት የላቀ ስራ መስራት›› የሚል ነው።

ሉተር ባልቻ  (ኤም ኤ)

የቋንቋ ዘርፍ ኦፊሰር

+251924035773

slide